Habegar Quiz

የውድድሩ መልክዓ-ምድራዊ ሽፋን 

GEOGRAPHIC COVERAGE

የዝግጅት አቅራቢ

MODERATOR/HOST

The Moderator/Host of the show serves as the face and voice of Habegar Quiz. He/She embodies the ethical qualifications required for the role, with the added responsibility of professionally representing PRTC and its partners.

In light of these obligations, a Moderator/Host with strong media skills and sound knowledge of human rights and constitutional issues is recruited by PRTC to lead the quiz events.

This includes announcing quiz rules and questions, maintaining discipline and order, liaising with judges, and declaring winners and awards.

Creating excitement and anticipation among participants and the audience is also a key component of the Moderator’s expected performance.

የውድድሩ ታዳምያን

የ“ሀበጋር ክዊዝ” ጥያቄና መልስ ውድድር ቀዳሚ ታዳሚዎች ተማሪዎች ሲሆኑ እነዚህም ከዩኒቨርሲቲና ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ናቸው።

ከዚህም በተጨማሪ የአካዳሚክ ማኅበረሰብ አባላት፣ መምህራን፣ የሲቪክ ትምህርትን የማስፋፋት የሚሰሩ ድርጅቶች፣ የሕግ አስከባሪ አካላት፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት፣ የሚዲያ ባለሙያዎችና ሌሎች ግለሰቦችም በታዳሚነት ይሳተፋሉ።

በታዳሚዎች ስብጥር ረገድ ለፆታ እኩልነትና ለልዩ ፍላጎት ያላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ እንዲረጋገጥ ማዕከሉ ልዩ ትኩረት ይሰጣል።

AUDIENCE

The primary audience of Habegar Quiz consists of students, including both university and high school participants.

In addition, members of the academic community, teachers, civic education implementing organizations, law enforcement agencies, civil society organizations (CSOs), human rights institutions, media professionals, and the general public also take part as the audience.

In terms of composition, special attention is given to ensuring gender equality and promoting the participation of marginalized groups.

የዝግጅት አቅራቢ

“ሀበጋር ክዊዝ” ጥያቄና መልስ ውድድር ዝግጅት አቅራቢ የፕሮግራሙ ገጽታና ድምፅ ሆና የምታገለግል ሲሆን ለሥራው የሚፈለጉትን የሥነ-ምግባር ብቃቶች ከማሟላት በተጨማሪ የማዕከሉን እና አጋር ድርጅቶችን በተሟላ ሙያዊ ብቃት የምትወክል ናት።

እነዚህን ግዴታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት ማዕከሉ የሚዲያ አቀራረብ ክህሎትን ጨምሮ በሰብዓዊ መብቶችና በሕገ-መንግሥታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በቂ ዕውቀትና ልምድ ያላት የህግ ባለሙያ የዝግጅት አቅራቢ አድርጎ በመመደብ ፕሮግራሙን አዘጋጅቷል፡፡

የዝግጅት አቅራቢዋ ተግባራት የውድድሩን ሕጎችና ጥያቄዎች ለተወዳዳሪዎች ማሳወቅ፣ ሥርዓትንና ዲሲፕሊንን ማስከበር፣ አስፈላጊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ከዳኞች ጋር መምከር፣ አሸናፊ ቡድኖችን አሳውቆ ሽልማት መስጠትን ያካትታል።

በተጨማሪም በተወዳዳሪዎችና በተመልካቾች ዘንድ መነቃቃትንና ጉጉትን የሚያሳድሩ ክንውኖችን በየጊዜው መፍጠር የዝግጅት አቅራቢዋ አንዱ የሥራ አፈጻጸም ይሆናል።

MODERATOR/HOST

The Moderator/Host of the show serves as the face and voice of Habegar Quiz. He/She embodies the ethical qualifications required for the role, with the added responsibility of professionally representing PRTC and its partners.

In light of these obligations, a Moderator/Host with strong media skills and sound knowledge of human rights and constitutional issues is recruited by PRTC to lead the quiz events. This includes announcing quiz rules and questions, maintaining discipline and order, liaising with judges, and declaring winners and awards.

Creating excitement and anticipation among participants and the audience is also a key component of the Moderator’s expected performance.

የውድድሩ ታዳምያን

የ“ሀበጋር ክዊዝ” ጥያቄና መልስ ውድድር ቀዳሚ ታዳሚዎች ተማሪዎች ሲሆኑ እነዚህም ከዩኒቨርሲቲና ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ናቸው። ከዚህም በተጨማሪ የአካዳሚክ ማኅበረሰብ አባላት፣ መምህራን፣ የሲቪክ ትምህርትን የማስፋፋት የሚሰሩ ድርጅቶች፣ የሕግ አስከባሪ አካላት፣ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማት፣ የሚዲያ ባለሙያዎችና ሌሎች ግለሰቦችም በታዳሚነት ይሳተፋሉ።

በታዳሚዎች ስብጥር ረገድ ለፆታ እኩልነትና ለልዩ ፍላጎት ያላቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፎ እንዲረጋገጥ ማዕከሉ ልዩ ትኩረት ይሰጣል።

AUDIENCE

The primary audience of Habegar Quiz consists of students, including both university and high school participants. In addition, members of the academic community, teachers, civic education implementing organizations, law enforcement agencies, civil society organizations (CSOs), human rights institutions, media professionals, and the general public also take part as the audience.

In terms of composition, special attention is given to ensuring gender equality and promoting the participation of marginalized groups.

ዳኞች

በእያንዳንዱ የ“ሀበጋር ክዊዝ” ጥያቄና መልስ ውድድር መርሃ ግብር ላይ ትክክለኛ ውጤቶችን ለመመዝገብ፣ ከይዘት ወይም ከሥርዓት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ውዝግቦችን ለመፍታት፣ የዲሲፕሊን እርምጃዎችን ለመውሰድ እንዲሁም አሸናፊ (ተሸላሚ) ቡድኖችን ለማረጋገጥ ከዝግጅት አቅራቢዋ ጋር በቅንጅት የሚሰሩ ሁለት ዳኞች ተመድበዋል።

እነዚህን ግዴታዎች እንዲወጡ የሚመደቡ ዳኞች ሙያዊ ብቃት ያላቸው፣ ታማኝ፣ ገለልተኛ እንዲሁም በሲቪክ ትምህርትና በሕገ መንግሥታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጥልቅ ዕውቀት ያላቸው እንዲሆኑ ተደርጓል።

የዳኞቹ ኃላፊነት የውድድሩን ጥያቄና መልሶች ትክክለኛነት ማረጋገጥ፣ የውጤት አሰጣጥ መስፈርቶችን መወሰን፣ እንዲሁም በውድድሩ ወቅት ለሚነሱ አለመግባባቶች ማብራሪያ መስጠትን ያካትታል።

በዚህም መሠረት ማዕከሉ ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማትና ከሕግ ዘርፍ የተውጣጡ ሁለት (2) ባለሙያዎችን በዳኝነት መድቦ እየሰራ ይገኛል፡፡

JUDGES

Two Judges are assigned on each Habegar Quiz event to liaise with the Moderator in keeping accurate scores; addressing controversies relating to substantive or procedural matters; administering penalties and confirming awards.

In the performance of these obligations, Judges shall be professional, credible, impartial as well as knowledgeable in civic education and constitutional matters.

Their responsibility also extends to validating quiz questions and answers, determining scoring criteria, and providing explanations on points of disagreements that arise during the quiz competition.

In line with this, representatives from the academia and the legal sector have been selected and assigned to take in the role of Judges.

የውድድር ጥያቄ አዘጋጆች

ማዕከሉ በ“ሀበጋር ክዊዝ” ጥያቄና መልስ ውድድር ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎችን ለማዘጋጀት፣ ለመከለስና የክብደት ወይም ቅለት ደረጃቸውን ለመወሰን ብቃት ያላቸው ባለሙያዎችን ያካተተ ልዩ የዝግጅት ክፍል አቋቁሟል።

ይህ ክፍል ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ከሲቪክስ መምህራን፣ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮችና ከሕግ ባለሙያዎች የተውጣጡ ነው።

በተጨማሪም ለቅድመ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ ለውድድሩ የተዘጋጁ ጥያቄዎች የሚያከማቹበት “የጥያቄ ባንክ” ተዘጋጅቷል።

በዚህ ኃላፊነት ላይ የተመደቡ ግለሰቦች የጥያቄዎቹን ተገቢነትና ብዝኀነት ከግምት ውስጥ በማስገባት በፍትሃዊነት፣ በገለልተኝነትና በትክክለኛነት መርሆዎች የሚመሩ ናቸው።

QUESTION DEVELOPERS

PRTC has established a special body to prepare, review and standardize the questions to be raised on Habegar Quiz.

To this end, a question bank has been set-up for Question Developers to accumulate quiz questions aligning with the four category of questions illustrated above.

The special body is accordingly composed of the academia, civic educators, CSOs representatives and legal experts.

Individuals serving in this capacity are among others, tasked with the responsibility of being guided by principles of fairness, impartiality, and accuracy with focus on relevance and diversity of questions framed.

ሀበጋር ክዊዝ በኢቢሲ!

ላለፉት ሦስት ዓመታት የሃሳብ የበላይነትን አንግቦ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መፍትሔ እና መግባባት ለማምጣት አብሯችሁ የተጓዘው ሀበጋር የክርክር መድረክ አሁን ደግሞ ሀበጋር ክዊዝ የተሰኘ በዓይነቱ ልዩ የሆነ ሳምንታዊ የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር ይዞላችሁ መቅረቡን ሲያበስር በታላቅ ደስታ ነው!

ከአብርሆት ቤተመፃሕፍት ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ ሀበጋር የተማሪዎች የጥያቄና መልስ ውድድር በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚገኙ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በስነ-ዜጋ፣ በሰብአዊ መብቶች፣ በሕገ-መንግስት፣ ምርጫ እና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ያላቸውን ግንዛቤ ለማሳደግ ታቅዶ የተዘጋጀ የእውቀት መድረክ ነው፡፡

ሀበጋር ክዊዝ ዘወትር ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 – 12፡00 ሰዓት በኢቢኤስ የኢቲቪ ዜና ቻናል የሚተላለፍ ሲሆን የውድድሩ የመጀመሪያ ክፍል ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ይቀርባል!
ሀበጋር የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር!

እንጠይቅ!
እንመልስ!
እንወቅ!

ዘወትር ቅዳሜ ከቀኑ 11፡00 – 12፡00 ሰዓት
በኢቲቪ መዝናኛ ቻናል
ኢቢሲ
ይጠብቁን!

Scroll to Top