ሀበጋር የክርክር መድረክ
“አበጋር” ባህላዊ መሠረት ያለው ግጭትን የመፍቻ ኢትዮጵያዊ እሴት ሲሆን በአብዛኛው በወሎ ማህበረሰብ አካባቢ በሚኖሩ የኦሮሞ አባቶች የሚተገበር ኢትዮጵያዊ እሴት ነው።
“ሀበጋር” የክርክር መድረክ ይህን የጎለበተ ባህል መነሻ በማድረግ የተለያዩ አከራካሪ የሆኑ ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊ፣አካባቢያዊ እና ሌሎች ጉዳዮችን ለህዝባዊ ክርክር ወደ መድረክ የሚያቀርብ ፕሮግራም ነው።
የፕሮግራሙ ዋነኛ ዓላማም ተከታታይ የሃሳብ ልውውጥ መድረኮችን በማመቻቸት ተቃራኒ አስተሳሰቦችን የማስተናገድ ባህልን በማስፋፋት፤እና የመነጋገር ልምድን በማሳደግ ከግጭት ይልቅ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ሃሳቦችን ለመለዋወጥ፣እንዲሁም የዜጎችን በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ የመስጠት አቅም ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ውስጥ የበኩሉን አስተዋፅኦ ማበርከት ነው፡፡
Habegar debates




Tolerance
Accommodation
Consensus
Informed decision
Our Belief
Founded on these values, Habegar promotes the exercise of peaceful and progressive exchange of ideas to contribute to the development of the culture of tolerance and political debate. The program envisions participation of academicians, political leaders, and experts in the debate topics.
Habegar believes citizens’ ability to make informed decisions resides in access to information. The provision of public platforms such as Habegar Debates allows exchange of ideas, open discussions and debates on opposing views- while staying clear-off of conflict.
The program also objectifies youth participation for enhanced skills and technique in undertaking dialogues, communications, and negotiations towards institutionalization of the practice of debate within the context of the larger society in the long run.
To this end, Habegar is committed to ensure that the debate will address issues, not persons or religion nor ethnicity- with service to the people.
